Call us:
+913038373
|
Mail us for help:
bolemanufacturing@aatvetb.edu.et
|
Help center
360° Support - We are here to assist you.
Lemi Kura Manufacturing College
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Status
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
Support
Back
Support
Submit Ticket
My Tickets
More
Service
About
Contact Us
Login
Online Admission
በለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የወርቃማ ሰኞ የዕውቀት ሽግግር መርሀ-ግብር እንደቀጠለ ነው።
በለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የወርቃማ ሰኞ የዕውቀት ሽግግር መርሀ-ግብር እንደቀጠለ ነው።
23rd September, 2025
በለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የወርቃማ ሰኞ የዕውቀት ሽግግር መርሀ-ግብር እንደቀጠለ ነው።
ቀን መስከረም 12/ 2018 ዓ/ም
የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ "የሕዳሴ ግድባችን የኢትዮጱያ የማንሰራራት ብስራት ነው በሕብረት ችለናል" በሚል መሪ ቃል ከአጠቃላይ የኮሌጁ ማህበረሰብ ጋር ውይይት አድርጓል::
ውይይቱን የመሩት የኮሌጁ ዋና ዲን የሆኑት ታደሰ መኮንን (ዶ/ር) ሲሆኑ የህዳሴ ግድብ ታሪካዊ ድል መሆኑን ጠቅሰው በቀጣይ በሕዳሴ ግድቡ ላይ ያሳየነውን ቆራጥነት: ርብርብ እና አንድነት በሌሎች ሐገራዊ ጉዳዮች ላይ ይህ ቁርጠኝነትና ርብርብ ሊኖር እንደሚገባ ገልፀዋል::
"የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ኮሙኒኬሽን"
.