Call us:
+913038373
|
Mail us for help:
bolemanufacturing@aatvetb.edu.et
|
Help center
360° Support - We are here to assist you.
Lemi Kura Manufacturing College
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Status
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
Support
Back
Support
Submit Ticket
My Tickets
More
Service
About
Contact Us
Login
Online Admission
በ2018 ዓ/ም በኮሌጁ የሚሰሩ የተግባራዊ ጥናትና ምርምር (Action Research) ፕሮፖዛል ተገመገመ።
በ2018 ዓ/ም በኮሌጁ የሚሰሩ የተግባራዊ ጥናትና ምርምር (Action Research) ፕሮፖዛል ተገመገመ።
18th December, 2025
ቀን ታህሳስ 09/2018 ዓ/ም
በ2018 ዓ/ም በኮሌጁ የሚሰሩ የተግባራዊ ጥናትና ምርምር (Action Research) ፕሮፖዛል ተገመገመ።
የለሚ ኩራ ማኑፍክቸሪንግ ኮሌጅ በ2018 ዓ/ም የሚሰሩ ችግር ፈቺ ተግባራዊ ጥናትና ምርምር (Action Research) ፕሮፖዛል ከአ/አ የስራና ክህሎት ቢሮ ባለሙያ በመጋበዝ ገምግሟል፡፡
በግምገማው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሌጁ የኢ/ኤ/ቴ/ሽ/ም/ዲን የሆኑት ሙሉጌታ አለሙ (ዶ/ር) የተግባራዊ ጥናትና ምርምር ዋና ዓላማ የኮሌጁን ችግር በራስ አቅም በጥናትና ምርምር መፍታት ሲሆን በኮሌጁ የሚስተዋሉ ችግሮችን በጥናት ለመፍታት የስራ ክፍሉ በበጀት አመቱ ብዛት ያላቸው የጥናትና ምርምር ርዕሶችን በመለየት እየሰራ ሲሆን በዛሬው ዕለት 8 ፕሮፖዛሎች ተመርጠው ለግምገማ መቅረባቸውን ገልፀዋል፡፡
ከቀረቡ 8 የጥናትና ምርምር (Action Research) ፕሮፖዛሎች ውስጥ ችግር ፈችነታቸው ተረጋግጦና ተገምግመው ለቀጣይ ወደ ተግባር የሚገቡ መሆናቸውንም ተገልፃል፡፡
‹‹የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ኮሙኒኬሽን››
.