Call us:
+913038373
|
Mail us for help:
bolemanufacturing@aatvetb.edu.et
|
Help center
360° Support - We are here to assist you.
Lemi Kura Manufacturing College
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Status
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
Support
Back
Support
Submit Ticket
My Tickets
More
Service
About
Contact Us
Login
Online Admission
የወርቃማው ሰኞ የእውቀት ሽግግር መርሀ-ግብር ተካሄደ።
የወርቃማው ሰኞ የእውቀት ሽግግር መርሀ-ግብር ተካሄደ።
26th November, 2025
ቀን ህዳር 08/2018 ዓ/ም
የወርቃማው ሰኞ የእውቀት ሽግግር መርሀ-ግብር ተካሄደ።
የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ Entrepreneurial College በሚል ርዕስ የወርቃማው ሰኞ የእውቀት ሽግግር መርሀ-ግብር አካሂዷል።
በመርሀ-ግብሩ የኮሌጁ ዋና ዲን የሆኑት ታደሰ መኮንን(ዶ/ር) አንድ ኮሌጅ "ሥራ ፈጣሪ ኮሌጅ" (Entrepreneurial College) ለመባል ሊያሟላቸው ስለሚገቡት መመዘኛ መስፈርቶች እና የተግባር ማዕቀፎች እንዲሁም Features of Entrepreneurial College በሚሉ ርዕሶችን ላይ ዕውቀታቸውን አካፉለዋል።
በመር-ግብሩ Entrepreneurial College ለመሆን ማነቆ የሚሆኑ ነገሮችን እና ምን በማድረግ ማስወገድ እንደሚቻል የሚሉ ጉዳዩችን ተሳታፊች በማንሳትና የጋራ ድምዳሜ ላይ በመድረስ መርሀ- ግብሩ ተጠናቋል።
"የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ኮሙኒኬሽን"
.