Online Admission የወርቃማ ሰኞ የዕውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ተካሄደ።

የወርቃማ ሰኞ የዕውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ተካሄደ።

18th August, 2025

የወርቃማ ሰኞ የዕውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ተካሄደ።

በለሚ ኩራ ማኑፋቸሪንግ ኮሌጅ ነሃሴ 12/12/2017 ዓ/ም ለአመራሮች፣ አሰልጣኞችና አስተዳደር ሰራተኞች  የወርቃማ ሰኞ የእውቀት ሽግግር ተካሄደ።
በእለቱም የስልጠናና አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዲን ወ/ሮ ትግስት አይናለም  ስርዓተ-ፆታ (Gender) በሚል ርእስ ያዘጋጁትን ሰነድ መነሻ አድርገው  ያላቸውን እውቀት ለአመራሮች፣ አሰልጣኞችና አስተዳደር ሰራተኞች  አካፍለዋል።


ለሚ ኩራ ማኑፋቸሪንግ ኮሌጅ
ለኮሌጃችን ወርቃማዉ ሰኞ ፕሮግራም እና ለውጥ በጋራ እንተጋለን!

.

Copyright © All rights reserved.

Created with