Online Admission የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ከየስልጠና ዘርፉ እና ከየስራ ክፍሉ የተወጣጡ ሰራተኞች የISO 21001፡2025 ትግበራን በኮሌጁ ተግባራዊ ለማድረግ በቢሽፍቱ ከተማ የዶክመንት ዝግጅት ጀመረ።

የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ከየስልጠና ዘርፉ እና ከየስራ ክፍሉ የተወጣጡ ሰራተኞች የISO 21001፡2025 ትግበራን በኮሌጁ ተግባራዊ ለማድረግ በቢሽፍቱ ከተማ የዶክመንት ዝግጅት ጀመረ።

26th November, 2025

ቀን ህዳር 15/2018 ዓ/ም 


የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ከየስልጠና ዘርፉ እና ከየስራ ክፍሉ የተወጣጡ  ሰራተኞች  የISO 21001፡2025 ትግበራን  በኮሌጁ ተግባራዊ ለማድረግ  በቢሽፍቱ  ከተማ   የዶክመንት ዝግጅት ጀመረ።


የኮሌጁ ዋና ዲን የሆኑት ታደሰ መኮንን (ዶ/ር)  በዛሬው ዕለት የተጀመረው ዶክመንት የማዘጋጀት ስራ የISO 21001፡2025 ትግበራን  በተቋማችን ዕውን ለማድረግ  እና  በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅናን ለማግኘት  ስለሆነ  ሁሉም በዚህ ዝግጅት ላይ የሚሳተፍ ሰራተኛ በባለቤትነት መስራትና በፍጥረት ስራውን ማከናወን ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
‹‹የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ  ኮሙኒኬሽን››

.

Copyright © All rights reserved.

Created with