Online Admission ‹‹ጊዜውንና ወቅቱን የመጠነ ደረጃውን የጠበቀ ዘመናዊ የእግር ኳስ ሜዳ ለአገልግሎት ክፍት ተደረገ››

‹‹ጊዜውንና ወቅቱን የመጠነ ደረጃውን የጠበቀ ዘመናዊ የእግር ኳስ ሜዳ ለአገልግሎት ክፍት ተደረገ››

26th November, 2025

ቀን ህዳር 12/2018 ዓ/ም


‹‹ጊዜውንና ወቅቱን   የመጠነ  ደረጃውን የጠበቀ  ዘመናዊ  የእግር ኳስ ሜዳ  ለአገልግሎት ክፍት ተደረገ››


የለሚ ኩራ  ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ከUlitimate Futsal   የግል  አጋር ድርጅት  ጋር  በመተባበር   ያሰራውን ጊዜውንና ወቅቱን   የመጠነ  ደረጃውን የጠበቀ  ዘመናዊ  የእግር ኳስ ሜዳ  በዛረው ዕለት  ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል፡፡
ኮሌጁ የግልና የመንግስት አጋርነትን(Public Private Partnership (PPP) በኮሌጁ ተግባራዊ  በማድረግ ያስገነበውን   ዘመናዊ  የእግር ኳስ ሜዳ  ስራውን ሙሉ በሙሉ በማጠናቀቅ  ለአገልግሎት ክፍት አድርጓል፡፡
በዛሬው ዕለት ግንባታው ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት የተደረገው ዘመናዊ የእግር ኳስ ሜዳ በማህበረስብ አገልገሎት ዘርፍ የአካባቢው ወጣቶች በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ጊዜያቸውን እንዲያሳልፉ፣ የኮሌጁን  ተቋማዊ ገጽታ ማራኪ እንዲሆን፣ የኮሌጁ የውስጥ ገቢ እንዲያድግ፣ ለኮሌጁ ማህበረሰብ  ስፖርታዊ እንቀስቃሴ  ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው የኮሌጁ ዋና ዲን የሆኑት ታደሰ መኮንን(ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡
‹‹ለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ኮሙኒኬሽን››ቀን ህዳር 12/2018 ዓ/ም ‹‹ጊዜውንና ወቅቱን የመጠነ ደረጃውን የጠበቀ ዘመናዊ የእግር ኳስ ሜዳ ለአገልግሎት ክፍት ተደረገ›› የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ከUlitimate Futsal የግል አጋር ድርጅት ጋር በመተባበር ያሰራውን ጊዜውንና ወቅቱን የመጠነ ደረጃውን የጠበቀ ዘመናዊ የእግር ኳስ ሜዳ በዛረው ዕለት ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል፡፡ ኮሌጁ የግልና የመንግስት አጋርነትን(Public Private Partnership (PPP) በኮሌጁ ተግባራዊ በማድረግ ያስገነበውን ዘመናዊ የእግር ኳስ ሜዳ ስራውን ሙሉ በሙሉ በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ክፍት አድርጓል፡፡ በዛሬው ዕለት ግንባታው ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት የተደረገው ዘመናዊ የእግር ኳስ ሜዳ በማህበረስብ አገልገሎት ዘርፍ የአካባቢው ወጣቶች በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ጊዜያቸውን እንዲያሳልፉ፣ የኮሌጁን ተቋማዊ ገጽታ ማራኪ እንዲሆን፣ የኮሌጁ የውስጥ ገቢ እንዲያድግ፣ ለኮሌጁ ማህበረሰብ ስፖርታዊ እንቀስቃሴ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው የኮሌጁ ዋና ዲን የሆኑት ታደሰ መኮንን(ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡ ‹‹ለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ኮሙኒኬሽን››

ቀን ህዳር 12/2018 ዓ/ም
‹‹ጊዜውንና ወቅቱን   የመጠነ  ደረጃውን የጠበቀ  ዘመናዊ  የእግር ኳስ ሜዳ  ለአገልግሎት ክፍት ተደረገ››
የለሚ ኩራ  ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ከUlitimate Futsal   የግል  አጋር ድርጅት  ጋር  በመተባበር   ያሰራውን ጊዜውንና ወቅቱን   የመጠነ  ደረጃውን የጠበቀ  ዘመናዊ  የእግር ኳስ ሜዳ  በዛረው ዕለት  ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል፡፡
ኮሌጁ የግልና የመንግስት አጋርነትን(Public Private Partnership (PPP) በኮሌጁ ተግባራዊ  በማድረግ ያስገነበውን   ዘመናዊ  የእግር ኳስ ሜዳ  ስራውን ሙሉ በሙሉ በማጠናቀቅ  ለአገልግሎት ክፍት አድርጓል፡፡
በዛሬው ዕለት ግንባታው ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት የተደረገው ዘመናዊ የእግር ኳስ ሜዳ በማህበረስብ አገልገሎት ዘርፍ የአካባቢው ወጣቶች በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ጊዜያቸውን እንዲያሳልፉ፣ የኮሌጁን  ተቋማዊ ገጽታ ማራኪ እንዲሆን፣ የኮሌጁ የውስጥ ገቢ እንዲያድግ፣ ለኮሌጁ ማህበረሰብ  ስፖርታዊ እንቀስቃሴ  ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው የኮሌጁ ዋና ዲን የሆኑት ታደሰ መኮንን(ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡
‹‹ለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ኮሙኒኬሽን››


.

Copyright © All rights reserved.

Created with