Your valuable insights are crucial in helping us gain a deeper understanding.

Take a survey

WELCOME

TO

LEMI KURA MANUFACTURING COLLEGE 


SKILLS TODAY, BUILD TOMORROW. 



Recent news

News

የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና ቴክኖሎጅ ሽግግር የስራ ሂደት በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ተደራጅተው የሚሰሩ አዲስ ኢንተርፕራይዞችን ርክክብ አደረገ፡፡

ቀን ህዳር 16/2018 ዓ/ምየለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የኢንዱስትሪ ኤክ..

News

‹‹ ትውልድን በስነ ምግባር ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን ተከበረ››

ቀን    ህዳር 16/2018 ዓ/ም‹‹ ትውልድን በስነ ምግባር..

News

የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ከየስልጠና ዘርፉ እና ከየስራ ክፍሉ የተወጣጡ ሰራተኞች የISO 21001፡2025 ትግበራን በኮሌጁ ተግባራዊ ለማድረግ በቢሽፍቱ ከተማ የዶክመንት ዝግጅት ጀመረ።

ቀን ህዳር 15/2018 ዓ/ም የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ከየስል..

News

‹‹ ትውልድን በስነ ምግባር ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን ተከበረ››

ቀን    ህዳር 15/2018 ዓ/ም‹‹ ትውልድን በስነ ምግባር..

Gallery

file-icon file-icon file-icon file-icon file-icon file-icon file-icon file-icon

Blogs

የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና ቴክኖሎጅ ሽግግር የስራ ሂደት በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ተደራጅተው የሚሰሩ አዲስ ኢንተርፕራይዞችን ርክክብ አደረገ፡፡ ቀን ህዳር 16/2018 ዓ/ምየለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና ቴክኖሎጅ ሽግግር የስራ  ሂደት  በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ተደራጅተው የሚሰሩ አዲስ  ኢንተርፕራይዞችን  ርክክብ  አደረገ፡፡በርክክቡ የኮሌጁ የኢ/ኤ/ ባለሙያዎች፣ ዘርፉን የሚመሩ የክ/ከ ቡድን መሪዎችና የወረዳ ባለሙያዎች ፣  የአ/አ/ የስራና ክህሎት ቢሮ የኢ.. Read More »
Posted on by
‹‹ ትውልድን በስነ ምግባር ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን ተከበረ›› ቀን    ህዳር 16/2018 ዓ/ም‹‹ ትውልድን በስነ ምግባር ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፍ  የፀረ ሙስና ቀን  ተከበረ››የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ  "ትውልድን በስነ ምግባር ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ በኢትዮጵያ ለ21ኛ ጊዜ  የሚከበረውን የፀረ ሙስና ቀን  ከሰልጣኞች ጋር በመ.. Read More »
Posted on by
የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ከየስልጠና ዘርፉ እና ከየስራ ክፍሉ የተወጣጡ ሰራተኞች የISO 21001፡2025 ትግበራን በኮሌጁ ተግባራዊ ለማድረግ በቢሽፍቱ ከተማ የዶክመንት ዝግጅት ጀመረ። ቀን ህዳር 15/2018 ዓ/ም የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ከየስልጠና ዘርፉ እና ከየስራ ክፍሉ የተወጣጡ  ሰራተኞች  የISO 21001፡2025 ትግበራን  በኮሌጁ ተግባራዊ ለማድረግ  በቢሽፍቱ  ከተማ   የዶክመንት ዝግጅት ጀመረ።የኮሌጁ ዋና ዲን የሆኑት ታደሰ መኮንን (ዶ/ር)  በዛሬው ዕለት የተጀመረው ዶክመንት የማዘ.. Read More »
Posted on by
‹‹ ትውልድን በስነ ምግባር ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን ተከበረ›› ቀን    ህዳር 15/2018 ዓ/ም‹‹ ትውልድን በስነ ምግባር ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፍ  የፀረ ሙስና ቀን  ተከበረ››የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ  "ትውልድን በስነ ምግባር ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ በኢትዮጵያ ለ21ኛ ጊዜ  የሚከበረውን የፀረ ሙስና ቀን  ሁሉም የኮሌጁ ማህበ.. Read More »
Posted on by

FAQ support

We're here to power your growth!

We make sure you have everything you need to succeed as a trainer and edupreneur.

Raise your question
Wiki
Knowledge management
Book
Digitial library

Copyright © All rights reserved.

Created with